1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፍሪደም ሃዉስ ትበኢትዮጵያ ስላለዉ የሰብዓዊ መብት ይዞታ መግለጹ፤

ዓርብ፣ መስከረም 27 2009

ዋና መሥሪያ ቤቱ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኘዉ ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ፊደም ሃዉስ ኢትዮጵያ ዉስጥ ያለዉ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ከምንግዜዉም በላይ እንደሚያሳስበዉ ገለጸ።

Logo Freedom House

MMT / Beri. Washington (Freedom House on Ethiopia HR) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ድርጅቱ በሆራ ኢሬቻ በዓል ማግስት ባወጣዉ መግለጫ  ከአንድ መቶ በላይ ሰዎች መሞታቸዉን ገልጾ፤ ባሉት ተከታታይ ቀናት ዉስጥ ደግሞ ከ3 መቶ በላይ ሰዎች መሞታቸዉን የድርጅቱ የኢትዮጵያ ተወካይ፤ አቶ ዮሴፍ ሙሉጌታ ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል። ከዋሽንግተን መክብብ ሸዋ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW