የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ስድሳኛ ምስረታ ዓመትና የሀገሪቱ የትምህርት ይዞታ23 የካቲት 2001ሰኞ፣ የካቲት 23 2001የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር የተመሰረተበትን ስድሳኛ ምስረታ ዓመት መንስዔ በማድረግ ትናንት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከመንግስት ጋር የውይይት መድረክ ተካሄደ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያየኢትዮጵያ የትምህትር ጥረት የገጠመውን ችግር ለመቅረፍ እንዲያስችል መንግስት ያወጣውን ማዕቀፍ ተግባራዊ አድርጎ ለውጤት ማብቃቱ የመንግስት፡ የመምህራን፡ የተማሪዎችና የወላጆች ኃፊነት መሆኑን በውይይቱ የተሳተፉት ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ አስገንዝበዋል። ጠቅላይ ሚንስትሩ በዚሁ ጊዜ ከመምህራን የቀረቡላቸውን ጥያቄዎችም መልሰዋል። ታደሰ እንግዳው AA/TY