የኢትዮጵያ መንግሥትና ተቃዋሚዎች
ማክሰኞ፣ ጥቅምት 29 2009ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች በበኩላቸዉ መንግሥት አካሂደዋለሁ ባለዉ ተኃድሶ አልያም ለዉጥ ላይ ጥርጣሪ አላቸዉ። ተቃዋሚ ፓርቲዎቹ መንግሥት የመዋቅር ለዉጥ ማድረግ ይኖርበታል የታሰሩት ይፈቱ ፤ ሚዲያ አይታፈነ ሲሉ ሌሎች በበኩላቸዉ የመንግሥት ለዉጥ እንዲደረግ ይጠይቃሉ። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን አንዳንድ የተቃዋሚ ፓርቲ ተጠሪዎችን አነጋግሮ አነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል።
ዮኃንስ ገብረግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ