1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ መንግሥትና ተቃዋሚዎች

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 29 2009

የኢትዮጵያ መንግሥት ከአለፈዉ አንድ ዓመት ጀምሮ የተነሳበትን የሕዝብ ተቃዉሞ ለማብረድ አንድ ወር የደፈነዉን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ድንጋጌን ተከትሎ፤ አሻሽላለሁ ካላቸዉ በርካታ ነገሮች መካከል የምርጫ አፈፃፀምና  የምርጫ ሕግን ይመለከታል።

Infografik Karte Proteste und Ausschreitungen in Äthiopien 2016

MMT_Ber. A.A (Äth- Opposition uneins über Wahlrechts) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 

የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች በበኩላቸዉ መንግሥት አካሂደዋለሁ ባለዉ ተኃድሶ አልያም ለዉጥ ላይ ጥርጣሪ አላቸዉ። ተቃዋሚ ፓርቲዎቹ መንግሥት የመዋቅር ለዉጥ ማድረግ ይኖርበታል የታሰሩት ይፈቱ ፤ ሚዲያ አይታፈነ ሲሉ ሌሎች በበኩላቸዉ የመንግሥት ለዉጥ እንዲደረግ ይጠይቃሉ። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን አንዳንድ የተቃዋሚ ፓርቲ ተጠሪዎችን አነጋግሮ  አነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል።    


ዮኃንስ ገብረግዚአብሔር


አዜብ ታደሰ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW