1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ መንግሥትና የአዉሮጳ ሕብረት

ሐሙስ፣ ሐምሌ 24 2006

የኢትዮጵያ ጉዳይ ልዑክ ባወጣዉ መግለጫ የእስረኞቹ አያያዝ የኢትዮጵያን ሕገ-መንግሥት፤ ዓለም አቀፍና አሐጉራዊ የሠብአዊ መብት ድንጋጋዎችን ያከበረ ለመሆኑ ማረጋገጫ እንዲሰጠዉም አሳስቧል።እስረኞቹ ከቤተ-ሠቦቻቸዉ፤ ከዘመድ ወዳጆቻቸዉ እና ከጠበቆቻቸዉ ጋር እንዲገናኙ፤ የዋስ መብታቸዉ እንዲከበር እና የፍርድ ሒደቱም ግልፅና ነፃ እንዲሆን አሳስቧልም

ምስል AP

የኢትዮጵያ መንግሥት ጋዜጠኞችን፤የአምደ-መረብ ፀሐፍትንና ተቃዋሚ ፖለቲከኞችን ማሰሩ እንዳሳሰበዉ የአዉሮጳ ሕብረት አስታወቀ።በሕብረቱ የኢትዮጵያ ጉዳይ ልዑክ ባወጣዉ መግለጫ የእስረኞቹ አያያዝ የኢትዮጵያን ሕገ-መንግሥት፤ ዓለም አቀፍና አሐጉራዊ የሠብአዊ መብት ድንጋጋዎችን ያከበረ ለመሆኑ ማረጋገጫ እንዲሰጠዉም አሳስቧል።እስረኞቹ ከቤተ-ሠቦቻቸዉ፤ ከዘመድ ወዳጆቻቸዉ እና ከጠበቆቻቸዉ ጋር እንዲገናኙ፤ የዋስ መብታቸዉ እንዲከበር እና የፍርድ ሒደቱም ግልፅና ነፃ እንዲሆን አሳስቧልም።የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW