1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ምርጫና ውዝግቡ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 28 2013

ኢትዮጵያ ዉስጥ «ምርጫ ይደረግ አይደረግ» ዉዝግብ እዚያዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚሰሩ የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲዎችንም እያወዛገበ ነዉ።ገዢዉ ፓርቲና መንግስት አደረሱብን ባሉት ጫና ምክንያት እራሳቸዉን ከምርጫዉ ያገለሉት ተቃዋሚ ፖለቲከኞች አሁንም ኢትዮጵያን ለገጠሟት ችግሮች ከብሔራዊ ድርድርና መግባባት የተሻለ አማራጭ የለም እያሉ ነዉ

Äthiopien Birtukan Mideksa UDJ Partei
ምስል Yohannes Geberegziabher/DW

የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ዉዝግብ

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያ ዉስጥ «ምርጫ ይደረግ አይደረግ» ዉዝግብ እዚያዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚሰሩ የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲዎችንም እያወዛገበ ነዉ።ገዢዉ ፓርቲና መንግስት አደረሱብን ባሉት ጫና ምክንያት እራሳቸዉን ከምርጫዉ ያገለሉት ተቃዋሚ ፖለቲከኞች አሁንም ኢትዮጵያን ለገጠሟት ችግሮች ከብሔራዊ ድርድርና መግባባት የተሻለ አማራጭ የለም እያሉ ነዉ።በምርጫዉ የሚሳተፉት ተቃዋሚና የገዢዉ ፓርቲ ፖለቲከኞች ግን ብሔራዊ ድርድርና የብሔራዊ የአንድነት መንግስት የሚለዉን ሐሳብ አይቀበሉትም።

ስዩም ጌቱ 

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW