1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ምርጫና ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 15 2013

ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ በተካሄዱ ምርጫዎች ታዛቢዎቹን ሲልክ የሚታወቀው የአውሮጳ ሕብረት ዘንድሮ ታዛቢ ቡድን ባይልክም የምርጫ ሂደቱን በገንዘብ ሲደግፍ መቆየቱን ከምርጫው ዕለት ቀደም ባሉት ቀናት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

EU flags at half-staff after terror attacks in Vienna, Nice
ምስል picture alliance / Kyodo

የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ ትናንት ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ,ም የተካሄደው ምርጫ የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ትኩረት ስቧል። የተለያዩ የምዕራቡ ዓለም መገናኛ ብዙሃን በሚያወጧቸው ኢትዮጵያ ነክ ዘገባዎች ምርጫውን በጎንም ቢሆን ሲያነሱ ታይተዋል። ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ በተካሄዱ ምርጫዎች ታዛቢዎቹን ሲልክ የሚታወቀው የአውሮጳ ሕብረት ዘንድሮ ታዛቢ ቡድን ባይልክም የምርጫ ሂደቱን በገንዘብ ሲደግፍ መቆየቱን ከምርጫው ዕለት ቀደም ባሉት ቀናት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

ገበያው ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ
 

 

 

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW