1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ምርጫና የምሑራን ጥያቄ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 28 2013

በአስቸኳይ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት ጠየቀ።ዋና መቀመቻዉን ዩናይትድ ስቴትስ ያደረገዉ ማሕበር እንደሚለዉ ኢትዮጵያ «ከባድ» ያለዉ የሕልዉና ስጋት አጋጥሟታል።

Logo Vision Ethiopia

የኢትዮጵያ ምርጫና የገጠመዉ ተቃዉሞ

This browser does not support the audio element.

ርዕይ ለኢትዮጵያ የተባለዉ ማሕበር  ኢትዮጵያ ዉስጥ በቅርቡ ሊደረግ የታቀደዉ ምርጫ ቀርቶ በአስቸኳይ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት ጠየቀ።ዋና መቀመቻዉን ዩናይትድ ስቴትስ ያደረገዉ ማሕበር እንደሚለዉ ኢትዮጵያ «ከባድ» ያለዉ የሕልዉና ስጋት አጋጥሟታል።በተለያዩ ሐገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያንና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን ምሁራን ግን ምርጫዉ በተያዘለት ጊዜ እንዲደረግ እየጠየቁ ነዉ።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባወጣዉ የጊዜ ሠለዴ መሠረት አምና በኮሮና ተሕዋሲ ሥርጭት ምክንያት የተገፋዉ ብሔራዊ ምርጫ የፊታችን ግንቦት 28 ይደረጋል።

ታሪኩ ኃይሉ 

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ


 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW