1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

  የኢትዮጵያ  ምርጫ ቦርድና  ኦነግ 

ዓርብ፣ ጥር 28 2013

ከእንግዲሕ ግን ቦርዱ የሕግና የአስተዳደር መሳሪዎቹን በመጠቀም ኦነግን የሚያግዝበት መንገድ እንደሌላ አስታዉቋል።

Äthiopien Statement Oromo Liberation Front
ምስል DW/Seyoum Getu

ምርጫ ቦርድ ኦነግን አስጠነቀቀ

This browser does not support the audio element.

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) መሪዎች የገጠሙትን ዉዝግብ ለማስወገድ ፓርቲዉ ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያደርግ  የኢትዮጵያ ብሔራዊ  ምርጫ ቦርድ አሳሰበ፡፡ ቦርዱ ትናንት ባወጣዉ መግለጫ የግንባሩን ችግር ለመፍታት ከዚሕ ቀደም የተለያዩ አማራጮችን መጠቀምና መጠቆሙን አስታዉቋል። ከእንግዲሕ ግን ቦርዱ የሕግና የአስተዳደር መሳሪዎቹን በመጠቀም ኦነግን የሚያግዝበት መንገድ እንደሌላ አስታዉቋል። በቦርዱ መግለጫ መሠረት የኦሮሞ የነፃነት ግንባርን የመሪነት ሥልጣን ለመያዝ የሚወዛገቡ ኃይላትን ልዩነት ለማስወገድ ግንባሩ ጠቅላላ ጉባኤ ከመጥራት ዉጪ የተረፈዉ አማራጭ የለም።

ስዩም ጌቱ 

ነጋሽ መሐመድ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW