1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ምርጫ ነጻ እንዲሆን መጠየቁ

ማክሰኞ፣ የካቲት 30 2002

የፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ መስተዳድር መጪው የኢትዮጵያ ምርጫ ነጻ እና ትክክለኛ እንዲሆን በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ግፊት እንዲያሳርፍ ተጠየቀ።

የሙርሲዋ ወይዘሮ ድምጻቸውን ሲሰጡ 1997ምስል DPA

ይህንን ጥያቄ ያቀረቡት የዩኤስ አሜሪካ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት እንደራሴ ፌይንጎልድ ናቸው። በኢትዮጵያ ጉብኝት ያደረገው በዩኤስ አሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪቃ ጉዳዮች መስሪያ ቤት ረዳት ምክትል ሚንስትር ካርል ዋይኮፍ የተመራው የልዑካን ቡድንም ምርጫው ነጻና ትክክል እንዲሆን ለኢትዮጵያውያኑ ባለስልጣናት ጥሪ አሰምተዋል። አንድ የአፍሪቃ ጉዳዮች ባለሙያ ግን ምርጫው ነጻ፡ ዴሞክራሲያዊና ትክክለኛ መሆኑን ይጠራጠሩታል።

አበበ ፈለቀ/አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW