1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ምክር ቤት አባላት ጥያቄና የጠቅላይ ሚንስትሩ መልስ

ሐሙስ፣ መጋቢት 10 2001

--የዉጭ ምንዛሪ ክምችት እጥረት፥ የሐይማኖት ግጭት፥ የሶማሊያዉ ዘመቻና ዉጤቱን የሚመለከቱት ዋና ዋናዎቹ ነበሩ

ጠሚ መለስ ዜናዊምስል AP

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዉ የሐገሪቱ ምክር ቤት አባላት ላቀረቡላቸዉ ጥያቄዎች ዛሬ መልስና ማብራሪያ ሰጥተዋል።በምክር ቤቱ አባላት ከተነሱት ጥያቄዎች መካካል የዉጭ ምንዛሪ ክምችት እጥረት፥ የሐይማኖት ግጭት፥ የሶማሊያዉ ዘመቻና ዉጤቱን የሚመለከቱት ዋና ዋናዎቹ ነበሩ።የተቃዋሚ ፓርቲ እንደራሴዎች ግን በርካታ ጥያቄዎቻችን ታፍነዋል፥ ለተነሱትም ቢሆን ጠቅላይ ሚንስትሩ ተገቢዉ መልስ አልተሰጠም በማለት ወቅሰዋል። ይሕ ዘገባ የላከልን ታደሰ እንግዳዉ ነዉ።

ታደሰ እንግዳዉ/ነጋሽ መሐመድ/ ሸዋዬ ለገሠ

►◄

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW