1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ የምርጫ ውጤት ትችት

ማክሰኞ፣ ግንቦት 25 2007

በቅርቡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገውን ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት እንደማይቀበለው የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ ( ኢራፓ) ገለፀ።

Äthiopien Parlamentswahlen
ምስል DW/Y. G. Egziabhare

[No title]

This browser does not support the audio element.

የፓርቲው ከፍተኛ አመራር አባላት ዛሬ በጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት መግለጫ የምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ የነበረ ቢሆንም ፓርቲው ፤ በእጩዎቹ እና ታዛቢዎቹ ላይ ደረሰ ባለው ወከባ እና ማስፈራሪያ የተነሳ ምርጫው ተዓማኒነት የሌለው ነው ሲል መተቸቱን በስፍራዉ ተገኝቶ መግለጫውን የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር በላከዉ ዘገባ ገልጿል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ልደት አበበ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW