1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 14 2008

የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ ኢራፓ ከፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክክር መድረክ ራሱን አገለለ። ፓርቲዉ ከምክክር መድረኩ ራሱን ያገለለዉ በመድረኩ ለዉይይት እንዲቀርቡ ያነስኋቸዉ ወቅታዊ አጀንዳዎች ዉድቅ ስለሆኑብኝ ነዉ ብሏል።

Karte Äthiopien englisch

[No title]

This browser does not support the audio element.

ዉድቅ ሆኑብኝ ካላቸዉ አጀንዳዎችም መካከልም ይካለላል ስለተባለዉ የኢትዮ ሱዳን ድንበር እንዲሁም በኦሮሚያ እና በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች ስለተቀሰቀሱ እንቅስቃሴዎች እንደሚገኙበት የፓርቲዉ ፕሬዝደንት ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል። ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW