1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ ስምምነት

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 7 2006

ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ የጋሪዮሽ ስምምነቶች ተፈራረሙ። የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና

Dina Mufti Sprecher Außenminister Äthiopien
ምስል Getachew Tedla

ሙፍቲ እንዳስታወቁት፣ የተፈረሙት 13 ስምምነቶች በፀጥታ፣ በባንክ፣ በመንገዶች ፣ በሴቶች እና ሕፃናት እና በዓባይ ተፋሰሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ናቸው ። ስምምነቶቹ የሦስቱን ሀገራት ወዳጅነትን ከፍተኛ ደረጃ ላይ እንዳደረሱ አምባሳደሩ ገልጸዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW