1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢሶዴፓ ማሳሰቢያ

ሐሙስ፣ መጋቢት 12 2011

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ ላይ በሰጡት መግለጫ «መንግሥት ተዘናግቶ ሊቀመጥ አይገባም »«ለችግሩ ትኩረት መስጠት አለበት ብለዋል። በኢትዮጵያ የህግ የበላይነት እንዲሰፍንም ያለ የሌለ ኃይሉን መጠቀም እንደሚኖርበትም ተናግረዋል።

Äthiopien Osedepa - Beyene Petros Statement zu aktueller politischer Situation
ምስል DW/G. Tedla

የኢሶዴፓ ማሳሰቢያ

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ኢሶዴፓ የመንግሥት ተቀዳሚ ተግባር የሆነው የዜጎችን መሠረታዊ ሰብዓዊ መብቶችን ማስከበር እየተዘነጋ ነው ሲል ወቀሰ። የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ ላይ በሰጡት መግለጫ «መንግሥት ተዘናግቶ ሊቀመጥ አይገባም »«ለችግሩ ትኩረት መስጠት አለበት ብለዋል። በኢትዮጵያ የህግ የበላይነት እንዲሰፍንም ያለ የሌለ ኃይሉን መጠቀም እንደሚኖርበትም ተናግረዋል። መግለጫውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ኂሩት መለሰ

አዜብ ታደሰ  

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW