1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ጋዜጣዊ መግለጫ

ሐሙስ፣ መስከረም 3 2011

በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚታዩ ውጥረቶችን ለማርገብ እና ውዝግቦችን ለማስወገድ የሚደረጉት እንቅስቃሴዎች ዘላቂ ሊሆኑ የሚችሉት ሕጋዊ መልክ ሲይዙ ብቻ መሆኑን የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ (ኢ ሶ ዴ ፓ) አስታወቀ።

Äthiopien ESDP Partei
ምስል DW/G. Tedla

የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ጋዜጣዊ መግለጫ

This browser does not support the audio element.

ኢሶዴፓ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ወደዚህ ሊደረስ የሚችለውም በድርድር መሆኑን አመልክቷል።  በወቅቱ በሰንደቃላማ እና በዓርማ ሰበብ በአዲስ አበባ አንዱ የሌላውን መብት ሲጋፋ የታየበት እንቅስቃሴ ሊወገዝ እንደሚገባም በጋዜጣዊ መግለጫ ላይ መጠቀሱን ጋዜጣዊ መግለጫውን የተከታተለው ወኪላችን የላከው ዘገባ አስታውቋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW