1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ቅርሶች አያያዝና አጠባበቅ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 1 2006

የኢትዮጵያ ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ቅርሶች በተየያዩ አጋጣሚዎች ከሀገሪቱ ሲወጡ ኖረዋል። በተለይ በዉጭ ወረሪዎች አስገዳጅነትም ይሁን፤ ቅርሶቹን ጠብቆ ለማቆየት በሚል በታሪክ አጋጣሚ ቅርሶች ከኢትዮጵያ የወጡባቸዉ ዘመናት በመረጃም ጭምር ተመዝግበዉ የሚገኙበት ሁኔታ አለ።

Steinmauer, Church forest, Äthiopien
ምስል North Carolina Museum of Natural Sciences / Dr. Meg Lowman

ቀድሞ የተፈጸሙት ተግባራት የሰዎች ስለቅርስ ያላቸዉ እዉቀትና አመለካከት ያስከተለዉ ሊባል ቢችል እንኳ ዛሬም ቅርሶች በተለያየ መንገድ መዉጣታቸዉ በምን ሊመኻኝ ይችል ይሆን? ቅርሶቹ እንዲጠበቁ የየበኩላቸዉን የሚያደርጉ የሀገር ዉስጥም ሆኑ የዉጭ ሃገራት ምሁራን ዛሬም ስለቅርሶቹ ያለዉ ግንዛቤ እንዳልዳበረ ነዉ የሚያመለክቱት። ያሉትም ተመዝግበዉ የሚቀመጡበት ሥርዓት እንዲዘረጋ፣ በትምህርት ቤት ደረጃም ተገቢዉ ትኩረት ተሰጥቶት ወጣቶች ከልጅነታቸዉ ጀምረዉ ምንነቱን አዉቀዉ እንዲጠበቅ የበኩላቸዉን እንዲያደርጉ የሚመክሩም አሉ። ስለኢትዮጵያ ቅርሶች አያያዝና አጠባበቅ የተጠናቀረዉን ከድምጽ ዘገባዉ ማድመጥ ይቻላል።

ሃይማኖት ጥሩነህ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW