1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ባንዲራ በአሜሪካ በኦፊሴል ተውለበለበ

ረቡዕ፣ ጳጉሜን 4 2001

በካሊፎርኒያ ግዛት በሳኖዜ ከተማ ምክር ቤት የኢትዮጵያ ባንዲራ ለአንድ ሳምንት ያህል ከአሜሪካ ባንዲራ ጎኖ ለጎን ሆኖ ሊውለበለብ ከፍ ማለቱ ተዘገበ። ከአሜሪካ ባንዲራ ጎን ለጎን በይፋ ሲውለበለብ የኢትዮጵያ ባንዲራ የመጀመሪያው እንደሆነም ተገልጿል። አበበ ፈለቀ እንደሚከተለው አቀናብሮታል።

ባንዲራዋ ከአሜሪካን ባንዲራ ጎን ተውለብልቧል
ባንዲራዋ ከአሜሪካን ባንዲራ ጎን ተውለብልቧልምስል AP GraphicsBank/DW
አበበ ፈለቀ/ማንተጋፍቶት ስለሺ/ሂሩት መለሰ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW