1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር የተላለፈው ውሳኔና አንድምታው

ረቡዕ፣ ነሐሴ 26 2013

ብሔራዊ ባንክ ግሽበቱን ለመቀነስ ካስተላለፋቸው ውሳኔዎች የባንኮች የመጠባበቂያ ተቀማጭ ምጣኔን በእጥፍ ማሳደግ እና ከብሔራዊ ባንክ የሚበደሩበት ዓመታዊ ወለድ ምጣኔን ማሻሻል ይገኝበታል።

Äthiopien Währung Birr
ምስል Eshete Bekele/DW

«መፍትሄው ግብርናውን መደጎም ነው»

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር ይረዳል ያለውን በኢኮኖሚ ውስጥ የሚዘዋወረውን የገንዘብ ስርጭት የሚቀንስ ቁጥብ የገንዘብ ፖሊሲን ከዛሬ ነሐሴ 26 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታወቀ። ብሔራዊ ባንኩ ግሽበቱን ለመቀነስ ካስተላለፋቸው ውሳኔዎች የባንኮች የመጠባበቂያ ተቀማጭ ምጣኔን በእጥፍ ማሳደግ እና ከብሔራዊ ባንክ የሚበደሩበት ዓመታዊ ወለድ ምጣኔን ማሻሻል ይገኝበታል። ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸው የኢኮኖሚ ባለሙያ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተስተዋለ ያለውን የዋጋ ግሽበት ለመቆጣጠር ከሁሉም ቀዳሚ ግብርናን መደጎም ነው ይላሉ።

ስዩም ጌቱ 

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW