1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ተቃውሞ፣ የ«ጌዜልሻፍት ፊውር በድሮተ ፈልከር» ደብዳቤ ለአውሮጳ ህብረት

ሐሙስ፣ ነሐሴ 12 2008

በኢትዮጵያ በሰሞኑ ተቃውሞ የታሰሩት እና የሞቱት ሰዎች ጉዳይ እንዲጣራ በመጠየቅ «ጌዜልሻፍት ፊውር በድሮተ ፈልከር» በሚል መጠሪያ የሚታወቀው የጀርመናውያኑ የውሁዳን ሕዝቦች መብት ተሟጋች ድርጅት ለአውሮጳ ህብረት ደብዳቤ ልኮዋል።

Gesellschaft für bedrohte Völker Logo Grafik

[No title]

This browser does not support the audio element.


የጀርመናውያኑ ድርጅት ኃላፊ ኡልሪኽ ዴልዩስ ለኢትዮጵያ ብዙ የልማት ርዳታ አቅራቢ የሆነው የአውሮጳ ህብረት እና ባጠቃላይ ዓለም አቀፉ ማህበረ ሰብ የነዚህ የታሰሩት ተቃዋሚዎችን ጉዳይ ባጣዳፊ ሊያጣራ እንደሚገባ በደብዳቤአቸው አሳስበዋል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ኡልሪኽ ዴልዩስን አነጋግሮዋቸዋል።

ይልማ ኃይለሚካኤል

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW