1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የታላቁ የኢትዮጵያ የኅዳሴ ግድብ ውኃ ሙሌት ጉዳይ

02:03

This browser does not support the video element.

ሐሙስ፣ ሐምሌ 9 2012

ኢትዮጵያ የኅዳሴ ግድብን የውኃ ሙሌት ጀምራለች የሚል መረጃ ከተሰራጨ በኋላ ግብጽ ስለ ማብራሪያ ጠይቃለች። የኢትዮጵያ የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ምኒስትር ስለሺ በቀለ ግድቡ 525 ሜትር ወደ 560 ሜትር ከፍ በማለቱ የሚጠራቀመው ውኃ መጨመሩን ተናግረዋል

ትናንት ኢትዮጵያ ታላቁ የኅዳሴ ግድብን የውኃ ሙሌት በይፋ ጀምራለች የሚል መረጃ ከተሰራጨ በኋላ ግብጽ ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ ጠይቃለች። የኢትዮጵያ የውኃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ምኒስትር ስለሺ በቀለ ግድቡ ባለፈው አመት ከነበረበት 525 ሜትር ወደ 560 ሜትር ከፍ በማለቱ የሚጠራቀመው ውኃ መጨመሩን ተናግረዋል።

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW