1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ አቶሌቶች ቅሬታ

ረቡዕ፣ ሰኔ 1 2008

አንጋፋ አትሌቶችና ስፖርት አፍቃሪዉ ሕዝብ፤ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ያሳለፈዉን ዉሳኔ አጥብቀዉ ተቃዉመዋል።ነባር አትሌቶች ኮሚቴ አዋቅረዉ በጉዳዩ ላይ የፌደሬሽኑንና የመንግሥት ባለሥልጣናትን ለማነጋገር ማቀዳቸዉን አስታዉቀዋልም።

ምስል picture-alliance/ dpa

[No title]

This browser does not support the audio element.

በመጪዉ ነሐሴ ሪዮ ዲ ሔኔሮ-ብራዚል በሚደረገዉ የዓለም የኦሎምፒክ ዉድድር ኢትዮጵያን ወክለዉ እንዲወዳደሩ ከተመረጡ አትሌቶች መካከል እዉቅ አትሌቶች አለመካተታቸዉ ያስከተለዉ ቅሬታና ቁጣ እየተባባሰ ነዉ።አንጋፋ አትሌቶችና ስፖርት አፍቃሪዉ ሕዝብ፤ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ያሳለፈዉን ዉሳኔ አጥብቀዉ ተቃዉመዋል።ነባር አትሌቶች ኮሚቴ አዋቅረዉ በጉዳዩ ላይ የፌደሬሽኑንና የመንግሥት ባለሥልጣናትን ለማነጋገር ማቀዳቸዉን አስታዉቀዋልም።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አትሌቶችንና ስፖርት አፍቃሪዎችን አነጋግሮ የላከልን ዘገባ አለን።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

ሒሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW