የኢትዮጵያ አቶሌቶች ቅሬታ
ረቡዕ፣ ሰኔ 1 2008ማስታወቂያ
በመጪዉ ነሐሴ ሪዮ ዲ ሔኔሮ-ብራዚል በሚደረገዉ የዓለም የኦሎምፒክ ዉድድር ኢትዮጵያን ወክለዉ እንዲወዳደሩ ከተመረጡ አትሌቶች መካከል እዉቅ አትሌቶች አለመካተታቸዉ ያስከተለዉ ቅሬታና ቁጣ እየተባባሰ ነዉ።አንጋፋ አትሌቶችና ስፖርት አፍቃሪዉ ሕዝብ፤ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ያሳለፈዉን ዉሳኔ አጥብቀዉ ተቃዉመዋል።ነባር አትሌቶች ኮሚቴ አዋቅረዉ በጉዳዩ ላይ የፌደሬሽኑንና የመንግሥት ባለሥልጣናትን ለማነጋገር ማቀዳቸዉን አስታዉቀዋልም።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አትሌቶችንና ስፖርት አፍቃሪዎችን አነጋግሮ የላከልን ዘገባ አለን።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ነጋሽ መሐመድ
ሒሩት መለሰ