1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአይሮፕላን ግዢ

ማክሰኞ፣ መጋቢት 14 2002

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካናዳ አይሮፕላን አምራች ኩባንያ ስምንት አራት መቶ ቦምባርድ ኤር የተባሉ አይሮፕላኖችን ገዛ።

ምስል AP

አይሮፕላኖቹ አየር መንገዱ ሲገለገልባቸው የነበሩትን ፎከር አይሮፕላኖችን የሚተኩ ሲሆን፡ ለሀገር ውስጥ በረራ ስራ ነው የሚያውላቸው። ከስምንቱ አይሮፕላኖች መካከል አንዱ አሁን አዲስ አበባ ገብቶዋል።

ጌታቸው ተድላ/አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW