የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአይሮፕላን ግዢ14 መጋቢት 2002ማክሰኞ፣ መጋቢት 14 2002የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካናዳ አይሮፕላን አምራች ኩባንያ ስምንት አራት መቶ ቦምባርድ ኤር የተባሉ አይሮፕላኖችን ገዛ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያአይሮፕላኖቹ አየር መንገዱ ሲገለገልባቸው የነበሩትን ፎከር አይሮፕላኖችን የሚተኩ ሲሆን፡ ለሀገር ውስጥ በረራ ስራ ነው የሚያውላቸው። ከስምንቱ አይሮፕላኖች መካከል አንዱ አሁን አዲስ አበባ ገብቶዋል። ጌታቸው ተድላ/አርያም ተክሌነጋሽ መሀመድ