1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ተቃዋሚዎች 'የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ'ን መሰረትን አሉ

ሰኞ፣ ጥቅምት 21 2009

መቀመጫቸውን ከኢትዮጵያ ውጪ ያደረጉ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከዘጠኝ ወራት ድርድር በኋላ የጋራ ንቅናቄ መሥርተናል አሉ።

20.06.2013 DW Online Karten Basis Aethiopien spanisch

M M T/ (Beri. DC)Four oppositions form Ethiopian National Movement - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

«ፍትኅ፤ ነፃነት እና ዴሞክራሲ የሰፈነባት ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የሚያስችል ትግል እያደረግን ነው።» ያሉት አራት ድርጅቶች አዲሱን ጥምረት 'የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ' ሲሉ ጠርተውታል። የፖለቲካ ድርጅቶቹ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ፤ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ፤ የአፋር ሕዝብ ፓርቲ እና የሲዳማ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ትግል ናቸው። ዝርዝር ዘገባውን መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ዲሲ ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
እሸቴ በቀለ
አዜብ ታደሰ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW