1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትና ችግሮቹ

እሑድ፣ መጋቢት 29 2005

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዘርፍ አዎንታዊ ውጤት ማስመዝገቡን የኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽን ድርጅት በተደጋጋሚ ገልጾዋል። ሆኖም ሕዝቡ በተደጋጋሚ በሚያጋጥመው የመብራት መጥፋትና መቆራረጥ ብዙ ችግር እንደሚደርስበት ካለማቋረጥ ቅሬታውን እየገለጸ ነው።

ምስል፦ AP

የሀገሪቱ የኤሌክትሪክ ምርት በአሁኑ ጊዜ ምን ደረጃ ላይ ይገኛል? ሕዝቡስ የዚሁ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኖዋል ወይ? ከሚመለከታቸው ጋ ተወያይተንበታል።

አርያም ተክሌ

መሥፍን መኮንን

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW