የኢትዮጵያ ኤኮኖሚ በምርጫ ዋዜማ
ረቡዕ፣ መጋቢት 29 2002ማስታወቂያ
ታዲያ በአሁኑ ጊዜ በፓርቲዎች መካከል በሚካሄዱት ክርክሮች የአገሪቱ ኤኮኖሚያዊና ማሕበራዊ ችግሮችም አነጋጋሪ መሆናቸው አልቀረም። የአገሪቱ የኤኮኖሚ ዕድገት ሁኔታ እንዴት ይታያል? የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ተጠናክሯል ወይስ እየተዳከመ ነው? የኤኮኖሚው ይዞታስ በምርጫው ፉክክር ምን ክብደት ተሰጥቶታል? በነዚህ ጥያቄዎች ላይ አዲስ አበባ ላይ በእግሊዝኛ እየታተመ የሚወጣውን ሣምንታዊ ጋዜጣ የአዲስ-ፎርቹንን ዋና አዘጋጅ አቶ ታምራት ገ/ጊዮርጊስን በስልክ አነጋግረናል።
MM
ነጋሽ መሐመድ