1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ኤኮኖሚ እና የዓ/አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ዘገባ

ሐሙስ፣ መስከረም 29 2007

ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት « አይ ኤም ኤፍ» የኢትዮጵያ ኤኮኖሚ በአሁኑ 2014 ጎርጎሪዮሳዊ ዓመት አድጓል ሲል አስታወቀ። ይኸው የኤኮኖሚ ዕድገት በዋናነት በከፍተኛ የግብርና ምርት፤ በመንግሥትና በውጭ መዋዕለ ንዋይ የታገዘ መሆኑን የተቋሙ

USA Washington Internationaler Währungsfond Logo Finanzkrise Griechenland
ምስል AP

የኢትዮጵያና የአፍሪቃ ኀላፊ ለ ዶይቸ ቬለ ገልጸዋል። ኀላፊው አያይዘውም፤ የኢትዮጵያ የውጭ ንግድ በጣም ደካማ መሆኑንና የሃገሪቱን ኤኮኖሚ የግል ተቋማትን በሚገባ ያሳተፈ እንዳልሆነ ገልጸዋል።

አበበ ፈለቀ

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW