1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ ግንኙነት

ሐሙስ፣ የካቲት 3 2014

በኢትዮጵያ እና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል ውጥረት ሰፍኖበት የቆየው ግንኙነት እየረገበ መጥቶ ወደተሻለ መግባባት እየተሸጋገረ መሆኑን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል። በሁለቱ ሃገራት መካከል ውጥረት ሰፍኖበት የቆየው ግንኙነት እየረገበ መጥቶ ወደተሻለ መግባባት እየተሸጋገረ መሆኑን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር አመለክተዋል።

USA Kapitol Washington
ምስል፦ Eric Baradat/Getty Images/AFP

«የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት እየተሻሻለ ነው»

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ እና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል ውጥረት ሰፍኖበት የቆየው ግንኙነት እየረገበ መጥቶ ወደተሻለ መግባባት እየተሸጋገረ መሆኑን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር አመለከቱ። አምባሳደር ፍጹም አረጋ በተለይ ለዶይቸ ቨለ እንደገለጹት ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ ባለፈው አንድ ዓመት ሻክሮ የነበረውን የሁለቱን ሀገራት ዲኘሎማሲያዊ ግንኙነት ለማስተካከል በተሠሩ ሥራዎች የተሻለ መግባባት ላይ እየተደረሰ ነው።

ታሪኩ ኃይሉ 

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW