1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን መግለጫ

ሰኞ፣ የካቲት 18 2005

አወዛጋቢው የኢትዮጵያዊ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን 6 ተኛ ፓትሪያርክ ምርጫ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሠረት እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አስታወቀ ።

ምስል DW

አዲስ አበባ የተሰየመው የአስመራጭ ኮሚቴም ዛሬ ዕጩዎችን አስተዋውቋል ። ምርጫው የሚደረገው ውጭ በሚኖረው በስደተኛው ሲኖዶስና ሃገር ውስጥ ባለው ሲኖዶስ መካከል ክፍፍሉ ባየለበት ወቅት ነው ። ዛሬ በአዲስ አበባ ቤተ ክህነት የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ የተከታተለው የአዲስ አባባውን ወኪላችንን ጌታቸው ተድላን ስለ መግለጫው ይዘት በስልክ አነጋግሬዋለሁ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ


ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW