የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን መግለጫ
ሰኞ፣ የካቲት 18 2005ማስታወቂያ
አዲስ አበባ የተሰየመው የአስመራጭ ኮሚቴም ዛሬ ዕጩዎችን አስተዋውቋል ። ምርጫው የሚደረገው ውጭ በሚኖረው በስደተኛው ሲኖዶስና ሃገር ውስጥ ባለው ሲኖዶስ መካከል ክፍፍሉ ባየለበት ወቅት ነው ። ዛሬ በአዲስ አበባ ቤተ ክህነት የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ የተከታተለው የአዲስ አባባውን ወኪላችንን ጌታቸው ተድላን ስለ መግለጫው ይዘት በስልክ አነጋግሬዋለሁ።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ