1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሲኖዶስ ዉግዘትና ዉሳኔ

ረቡዕ፣ የካቲት 11 2012

የኦሮሚያ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት እናቋቁማለን በማለት የሚንቀሳቀሱ ባላቸው ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን ፣ አባ ገብረ ማርያም ነጋሳ፣ መምህር ኃይለሚካኤል ታደሰ እና ቄስ በዳሳ ቶላ ላይ ከዛሬ ጀምሮ ከቤተ ክርስትያን የተሰጣቸው ክህነት መያዙንና በቤተ ክርስትያኒቱ ስም ምንም አይነት እንቅስቃሴ እንዳያደርጉ አግዷል።

Äthiopien Addis Abeba | Pressekonferenz der äthiopischen orthodoxen Kirche:  Patriarch Aab Mathias
ምስል DW/S. Muche

የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ዉግዘት

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ ባለፈ ጥር ማብቂያ በአዲስ አበባ ዉስጥ ሁለት ምዕመናን መገደላቸዉንና ሌሎች መጎዳታቸዉን አወገዘ።በሌላ በኩል ከቤተ ክርስትያኒቱ ህግና ደንብ ውጪ፣ የኦሮሚያ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት እናቋቁማለን በማለት የሚንቀሳቀሱ ባላቸው ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን ፣ አባ ገብረ ማርያም ነጋሳ፣ መምህር ኃይለሚካኤል ታደሰ እና ቄስ በዳሳ ቶላ ላይ ከዛሬ ጀምሮ ከቤተ ክርስትያን የተሰጣቸው ክህነት መያዙንና በቤተ ክርስትያኒቱ ስም ምንም አይነት እንቅስቃሴ እንዳያደርጉ አግዷል።

ሰለሞን ሙጬ 

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW