1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን ዉሳኔ

ረቡዕ፣ ግንቦት 16 2009

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስትያን ርክበ ካህናት በመባል የሚታወቀዉ ዓመታዊ ጉባኤ ዉሳኔ በማሳለፍ ተጠናቀቀ። የቅዱስ ሲኖዶሱ ምልዓተ ጉባኤ ከሳምንት በላይ ባካሄደዉ ስብሰባ በርካታ ጉዳዮችን በአጀንዳ ይዞ ተወያይቷል።

Äthiopien Patriarch Abune Mattias
ምስል DW/G. Tedla

Ber.A.A. (Pressekonferenz des orthodoxen Patrirachen nach der Synode) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.


በአወጣዉም መግለጫ በሀገሪቱ በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ርዳታ እና ያለ ቤተ-ክርስቲያኒቱ ፍቃድ የሚካሄዱ አገልግሎቶችን ማገድን ጨምሮ ዉሳኔዎቹን በ14 ነጥቦች ዘርዝሮ ይፋ አድርጓል።  ከአዲስ አበባ ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል።  

ጌታቸዉ ተድላ ኋይለጊዮርጊስ 
አዜብ ታደሰ 
አርያም ተክሌ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW