1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ካፒታል ረቂቅ አዋጅ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 6 2013

ሐብታቸዉን በአክሲዎን ገበያ ላይ የሚያዉሉ  ባለሀብቶችን መብትና ጥቅም ያስጠብቃል ፣ ቀልጣፋ የሠነድ መዋዕለ ንዋይ ሥርዓትንም ይፈጥራል ባዮችም ናቸዉ።

Äthiopien Addis Ababa | Parlament diskutiert Anti-Hassrede und Missinformationsgesetz
ምስል DW/Y. Gebrezihaber

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ረቂቅ አዋጅና አስተያየት

This browser does not support the audio element.

የኢዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አዲስ በተዘጋጀዉ የካፒታል ገበያ ረቂቅ አዋጅ ላይ የተለያዩ መሥሪያ ቤት ባለሙያዎችን ምክር ዛሬ አድምጧል። አርቃቂዎቹ እንደሚሉት አዋጁ ከዓለም አቀፍና ከሐገር ዉስጥ ተመሳሳይና ሌሎች ሕጎች ጋር ተጣጥሞ እንዲሠራ ታቅዶ የተረቀቀ ነዉ። ሐብታቸዉን በአክሲዎን ገበያ ላይ የሚያዉሉ  ባለሀብቶችን መብትና ጥቅም ያስጠብቃል ፣ ቀልጣፋ የሠነድ መዋዕለ ንዋይ ሥርዓትንም ይፈጥራል ባዮችም ናቸዉ።አስተያየት የሰጡት የፋይናንስ ሙሕራን  አዋጁ ከፀደቀ ጠንካራ የሒሳብ ያዢ ተቋም ፣ የፋይናንስ  ጉዳይ ዘጋቢዎች መገናኛ ዘዴዎችና የዘርፉ ትንታኔ ሰጭዎች ተቋማዊ በሆነ መልኩ ሊደራጁ ይገባል ብለዋል። 

ሰሎሞን ሙጬ 

ነጋሽ መሐመድ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW