የኢትዮጵያ ውሳኔ እና ኤርትራውያን
ሐሙስ፣ ግንቦት 30 2010![Eritrea Soldaten beim Training im Grenzkrieg mit Äthiopien 1999](https://static.dw.com/image/43891480_800.webp)
ማስታወቂያ
በእርግጥ እስካሁን ከኤርትራ መንግሥት በይፋ የተሰጠ መግለጫ ባይኖርም በአገር ውስጥ እና በውጭ የሚገኙ ኤርትራውያን ግን የኢትዮጵያን መንግሥት በተለይም የአዲሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ውሳኔ በአድናቆት የተቀበሉት መሆኑን ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸው የኤርትራ ጉዳይ ተሟጋቾች ጋዜጠኞች እና የፖለቲካ ተንታኞች አረጋግጠዋል። ከብራስልስ ገበያው ንጉሤ ዝርዝር ዘገባ አለው።
ገበያው ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ