1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሱዳን አቋም

ሐሙስ፣ ግንቦት 6 2012

ሱዳን ብሄራዊ ጥቅሟን ለማስጠበቅ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ኢትዮጵያን በቁሳቁስም፣ በገንዘብም፣ በፖለቲካም ስትደግፍ መቆየቷ አሁን ሃገሪቱን በተረከበው አመራር ጫና ይፈጠርበት እንደሁ እንጅ እንደማይለወጥ ተገለጸ።

Äthiopien Addis Abeba | Report | Grand Ethiopian Renaissance Dam
ምስል፦ DW/N. Desalegen

 

ሱዳን ብሄራዊ ጥቅሟን ለማስጠበቅ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ኢትዮጵያን በቁሳቁስም፣ በገንዘብም፣ በፖለቲካም ስትደግፍ መቆየቷ አሁን ሃገሪቱን በተረከበው አመራር ጫና ይፈጠርበት እንደሁ እንጅ እንደማይለወጥ ተገለጸ።
በሌላ በኩል ኢትዮጵያ መጀመርያውኑ የግድቡ ሙሌትን በተመለከተ ያላትን እቅድ ይፋ ከማድረጓ በፊት በተለያየ ሁኔታና ደረጃ እየተደጋገፉ እና እየተረዳዱ ከመጡ ሃገሮች ጋር መወያየት ይገባ ነበር፣ አሁንም መሆን ያለበት ይሄው ነው የሚል አስተያየት ተሰጥቷል።
ሰለሞን ሙጬ

ምስል፦ DW/N. Desalegen

ታምራት ዲንሳ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW