1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የህግ ማሻሻያ

ሰኞ፣ ሰኔ 25 2010

ጉባኤው መስተካከል ያለባቸው እንዲስተካከሉ፣ አዳዲስ ሃሳቦችም እንዲካተቱ እና መለወጥ የሌለባቸውም እንዲቀጥሉ እንደሚያደርግ የጉባኤው አባል የሆኑት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የህግ መምህር ፕሮፌሰር ጥላሁን ተሾመ  ለዶቼቬለ ተናግረዋል።

Berhanu Tsegaye
ምስል፦ DW/G. Telda

የህግ ማሻሻያ

This browser does not support the audio element.

በቅርቡ የተቋቋመው የህግ እና ፍትህ ጉዳዮች አማካሪ ጉባኤ የኢትዮጵያን የፍትህ ስርዓት ለማሻሻል የሚያስችሉ ሀሳቦችን ለመንግሥት እንደሚያቀርብ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል። ጉባኤው መስተካከል ያለባቸው እንዲስተካከሉ፣ አዳዲስ ሃሳቦችም እንዲካተቱ እና መለወጥ የሌለባቸውም እንዲቀጥሉ እንደሚያደርግ የጉባኤው አባል የሆኑት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የህግ መምህር ፕሮፌሰር ጥላሁን ተሾመ  ለዶቼቬለ ተናግረዋል። ህጎችን ስራ በማዋል ረገድ የተቋማዊ መዋቅሮች ሚና እና የዳኝነት ነጻነት አማካሪው ጉባኤ ከሚፈትሻቸው ጉዳዮች ውስጥ እንደሚገኙበት ፕሮፌሰር ጥላሁን አስረድተዋል። 


ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ 
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ  

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW