1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የመብቶች ይዞታ የተመለከተዉ ጉባኤ

ሐሙስ፣ ሰኔ 30 2008

ኢትዮጵያ ዉስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣዉ የሰብዓዊ መብት ረገጣና ገፈፋ በሚል ርዕስ በለንደን ከተማ ጉባኤ ተካሂዷል።

Symbolbild Justitia Justiz Gerichtigkeit
ምስል picture-alliance/dpa

[No title]

This browser does not support the audio element.

ጉባኤዉን የተዘጋጀዉ በዓለም አቀፉ የመብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና በብሪታኒያ የሕዝብ እንደራሴዎች የሦስተኛዉ ዓለም ተባባሪ ድርጅት በጋራ በመሆን ነዉ። በጉባኤዉ ላይ የተነሱትን ነጥቦች በማሰባሰብ የለንደኑ ዘጋቢያችን ተከታዩን ልኮልናል።

ድልነሳ ጌታነህ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW