1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ በተስፋዬ ለማ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 23 2005

ይኽው መፀሀፍ የኢትዮጵያን የሙዚቃ ታሪክ ለቀሪው ትውልድ የሚያቆይ ታላቅ ቅርስ መሆኑን በመፀሃፉ ምረቃ ላይ ተገልጿል ። መፀሃፉ ለህትመት የበቃው ደራሲው ተስፋዮ ለማ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለየ በኋላ ነው ።

Pile of books on a black background Bild: Fotolia/silver-john #27611112
Symbolbild Literatur Bücherstapelምስል፦ Fotolia/silver-john

የኢትዮጵያን የ 100 ዓመት የሙዚቃ ታሪክ የሚዳስስ መፀሃፍ ቨርጂንያ አሜሪካን ውስጥ በይፋ ተመርቋል ። በታዋቂው ሙዘቀኛ ተስፋዮ ለማ የተዘጋጀው ይኽው መፀሀፍ የኢትዮጵያን የሙዚቃ ታሪክ ለቀሪው ትውልድ የሚያቆይ ታላቅ ቅርስ መሆኑን በመፀሃፉ ምረቃ ላይ ተገልጿል ። መፀሃፉ ለህትመት የበቃው ደራሲው ተስፋዮ ለማ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለየ በኋላ ነው ። አርቲስት ተስፋዮ ለማ በሞት የተለየን ጥር 24 2005 ዓም ነበር ። አበበ ፈለቀ ከዋሽንግተን ዲሲ ዝርዝር ዘገባ አለው ።


አበበ ፈለቀ

ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW