የኢትዮጵያ የማዕድን ሀብት ይዞታ8 ጥቅምት 2008ሰኞ፣ ጥቅምት 8 2008ኢትዮጵያ ግዙፍ የማዕድን ሀብት ባለቤት ብትሆንም፣ እስካሁን ከዚሁ ሀብቷ ሙሉለሙሉ ተጠቃሚ አልሆነችም። በሃገሪቱ ምጣኔ ሀብት ላይ የማዕድኑ ዘርፍ የሚሸፍነው ድርሻም ከአንድ ከመቶ አይበልጥም፣ ይህንን መነሻ በማድረግ የኢትዮጵያ የማዕድን ሀብት፣ ተግዳሮቶቹ፣ የወደፊት የዘርፉ እቅድ በሚል ርዕስ ውይይት አካሂደናል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/D. Babarማስታወቂያየኢትዮጵያ የማዕድን ሀብት ይዞታThis browser does not support the audio element. አርያም ተክሌ ልደት አበበ