1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የሠብአዊ መብት ይዞታ እና የአዉሮጳ ሕብረት

ማክሰኞ፣ ጥር 3 2008

የኢትዮጵያ መንግሥት ለተቃዉሞ አደባባይ በወጡ የኦሮሚያ መስተዳድር ነዋሪዎች ላይ የሚወስደዉን የሐይ እርምጃ የአዉሮጳ ሕብረት እንዲያወግዝ ሒዩማን ራይትስ ዋች ጠየቀ።

Brüssel Europäische Kommission Außenansicht
ምስል picture-alliance/dpa/D. Kalker

ዓለም አቀፉ የመብት ተሟጋች ድርጅት እንደሚለዉ የሕብረቱ ባለሥልጣናት ሰሞኑን ብራስልስ ዉስጥ ለሚያነጋግሯቸዉ ለኢትዮጵያ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ለቴዎድሮስ አድሐኖም የኢትዮጵያ ፀጥታ አስከባሪዎች ሠላማዊ ሠልፈኞችን መግደል፤ ማቁስል ማሰራቸዉን ሕብረቱ እንደሚቃወም በግልፅ መንገር አለባቸዉ።ሒዩማን ራይትስ ዋች እንደሚለዉ የአዉሮጳ ሕብረት «ዝምታዉን ሠብሮ» የኢትዮጵያ መንግሥትን የ«ጭካኔ እርምጃ» ማዉገዝ አለበት።የድርጅቱን የአፍሪቃ ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል በቀልን በሥልክ አነጋግረነዋል።

ነጋሽ መሃመድ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW