የኢትዮጵያ የረሀብ ስጋት እና መንስዔው
ረቡዕ፣ ጥቅምት 18 2002ማስታወቂያ
በሚቀጥሉት ሁለትና ሶስት ወራት አስፈላጊው ርዳታ ካልቀረበ የምግብ ርዳታ የሚያስፈልገው ሰው ቁጥር ወደ አስራ አራት ሚልዮን ከፍ ሊልና ከሀያ አምስት ዓመታት በፊት በሀገሪቱ ከደረሰው የብ ሰው ህይወትን ካጠፋው የከፋሁኔታ እንደሚፈጠር የተመ የህጻናት መርጃ ድርጅት፡ ዩኒሴፍ፡ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችና የብሪታንያ የውጭ ልማት ሚንስትር ዳግላስ አሌክሳንደር አስጠንቅቀዋል። የዚሁ ተደጋጋሚ የረሀብ ስጋት መንስዔ ምን ሊሆን ይችላል? የለንደን ወኪላችን ድልነሳ ጌታነህ ፕሬፌሰር ማሞ ሙጬን በደቡብ አፍሪቃ እና ዶክተር ሰይድ ሀሰንን ከአሜሪካ በስልክ አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ድልነሳ ጌታነህ/አርያም ተክሌ