1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ የሰላም ጥረትና ተስፋው

ሐሙስ፣ ኅዳር 2 2014

የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት እንዳስታወቀው ብሊንከን በአፍሪካ ቀንድ የአፍሪካ ሕብረት ከፍተኛ ተወካይ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ጋርም መክረዋል።በስልክ የተካሄደው ውይይት ያተኮረው በሰሜን ኢትዮጵያ የሚካሄደው ጦርነት ቆሞ ሰላማዊ መፍትሔ በሚያገኝበትን ሁኔታ ላይ ነው።

TABLEAU | 100 Tage Biden
ምስል፦ Al Drago/Getty Images/AFP

የኢትዮጵያ የሰላም ጥረትና ተስፋው

This browser does not support the audio element.

የዩናይትድስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ከኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጋር ተወያዩ። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት እንዳስታወቀው ብሊንከን በአፍሪካ ቀንድ የአፍሪካ ሕብረት ከፍተኛ ተወካይ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ጋርም መክረዋል።በስልክ የተካሄደው ውይይት ያተኮረው በሰሜን ኢትዮጵያ የሚካሄደው ጦርነት ቆሞ ሰላማዊ መፍትሔ በሚያገኝበትን ሁኔታ ላይ ነው።የአትላንታው ወኪላችን ታሪኩ ኃይሉ የሰላም ጥረቱን በተመለከተ የተሰጡ አስተያየቶችን ያካተተ ዘገባ ልኮልናል።

ታሪኩ ኃይሉ

ኂሩት መለሰ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW