የኢትዮጵያ የሰብዓዊ ጉዳዮችና ዩኤስ አሜሪካ
ማክሰኞ፣ የካቲት 14 2009ማስታወቂያ
ረቂቅ ሕጉ ከፀደቀ ባለስልጣናቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተጠያቂ እንዲሆኑ እና በዉጭ ያስቀመጡት ንብረት እንዲያዝ ሁሉ ያስገድዳል። በዩኤስ አሜሪካ ምክር ቤት የዉጭ ጉዳዮች የአፍሪቃ ንዑስ ኮሚቴ ሊቀመንበር ክሪስ ስሚዝ ለዶይቼ ቬለ እንደገለፁት እኛ የኢትዮጵያ ሕዝብን እናከብራለን ሕዝቡን የሚከብር መንግሥትም እንዲኖርም እንፈልጋለን ሲሉ መናገራቸዉን የዋሽንግተን ዲሲዉ ወኪላችን የላከልን ዘገባ ያመለክታል።
መክብብ ሸዋ
አዜብ ታደሰ