1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የሰብዓዊ ጉዳዮችና ዩኤስ አሜሪካ 

ማክሰኞ፣ የካቲት 14 2009

የኢትዮጵያ ባለሥልጣናትን ተጠያቂ የሚያደርግ ረቂቅ ዉሳኔ በዩናይትድ ስቴትስ ተወካዮች ምክር ቤት እንደገና ቀረበ። የረቂቅ ዉሳኔዉ ሃሳብ በዲሞክራሲና መልካም አስተዳደር ሕዝብ ላይ በደል ያደረሱ ባለሥልጣናት ሥልጣን ላይ እያሉና ስልጣን ሲለቁም የሚጠየቁበት ነዉ ተብሎአል።

USA Weißes Haus in Washington
ምስል picture alliance/dpa/M. Reynolds

Ber. WDC. (Äthiopien Menschenrecht und U.S.A.) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.


ረቂቅ ሕጉ ከፀደቀ ባለስልጣናቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተጠያቂ እንዲሆኑ እና በዉጭ ያስቀመጡት ንብረት እንዲያዝ ሁሉ ያስገድዳል። በዩኤስ አሜሪካ ምክር ቤት የዉጭ ጉዳዮች የአፍሪቃ ንዑስ ኮሚቴ ሊቀመንበር ክሪስ ስሚዝ ለዶይቼ ቬለ እንደገለፁት እኛ የኢትዮጵያ ሕዝብን እናከብራለን ሕዝቡን የሚከብር መንግሥትም እንዲኖርም እንፈልጋለን ሲሉ መናገራቸዉን የዋሽንግተን ዲሲዉ ወኪላችን የላከልን ዘገባ ያመለክታል።


መክብብ ሸዋ 
አዜብ ታደሰ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW