1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ ድግስ በቢለፌልድ

ረቡዕ፣ ጥር 6 2007

በጀርመኗ ቢለፌልድ ከተማ ዛሬ ማምሻዉን የኢትዮጵያ የባህል የሙዚቃ ድግስ ይካሄዳል። የሙዚቃ ድግሱ WDR በተሰኘዉ የጀርመን ራዲዮ በሀገሩ አቆጣጠር ከምሽቱ ሁለት ሰዓት እስከ አራት ሰዓት በቀጥታ የሙዚቃ ድግሱ ከሚካሄድበት አዳራሽ ይሰራጫል።

Begena
ምስል DW/A.T. Hahn

ክራርና መሰንቆ በሚያጅቡት የባህል ሙዚቃ ድግስ ላይ ለመገኘት ወደስፍራዉ የሄደችዉ የባህል መድረክ አዘጋጅ ባልደረባችን አዜብ ታደሰን ሙዚቀኞቹ በሚለማመዱበት ስፍራ በተገኘችበት ወቅት ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ ስለዝግጅቱ የምታዉቀዉን እንድታካፍለን ጠይቄያታለሁ።

አዜብ ታደሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW