1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መልዕክት

ሐሙስ፣ መጋቢት 30 2013

ከአምስቱ የእስልምና ሃይማኖት መሠረቶች አንዱ የሆነው የረመዳን ፆም የፊታችን ሰኞ ወይም ማክሰኞ እንደሚጀምር ተገለፀ።

Äthiopien | Haji Mufti Umer Idris
ምስል፦ Solomon Muchie/DW

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሮመዳን መልዕክት

This browser does not support the audio element.

ከአምስቱ የእስልምና ሃይማኖት መሠረቶች አንዱ የሆነው የረመዳን ፆም የፊታችን ሰኞ ወይም ማክሰኞ እንደሚጀምር ተገለፀ። ሙስሊሙ ኅብረተሰብ ይህንን ጾም ሲጾም በመተዛዘን ፣ በመተጋገዝ እና በመከባበር እንዲሆን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ጠይቀዋል።
የሰላምና የአንድነት ጥሪ ያስተላለፉት ተቀዳሞ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ «በየክልሉ ያለ ግድያ መቆም አለበት፣ የሃይማኖት አባቶችም ማውገዝ አለብን» ብለዋል።

ሰለሞን ሙጬ

ታምራት ዲንሳ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW