1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት

ዓርብ፣ ጥር 15 2012

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ውሳኔውን የመደራጀት ነጻነትን ያከበረ፣ የሙስሊሞችን የዘመናት ጥያቄ የመለሰ ብሎታል።ሆኖም አንድ የሕግ ባለሞያ ውሳኔው ጥሩ ቢሆንም መሠረታዊውን የሙስሊሞች ጥያቄ አይመልስም ሲሉ ተችተዋል። አንድ ጋዜጠኛ ደግሞ የሙስሊሙን ጥያቄ ወቅት እየጠበቁ መመለስ ተገቢ አይደለም ሲሉ ነቅፈዋል።

Äthiopien EIASC Gericht für islamische Angelegenheiten
ምስል፦ EIASC

የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ህጋዊ ሰውነት እንዲሰጠው መወሰኑ 

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት  ህጋዊ ሰውነት እንዲሰጠው የሐገሪቱ የሚንስትሮች ምክር ቤት ወስኗል። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ውሳኔውን የመደራጀት ነጻነትን ያከበረ፣ የሙስሊሞችን የዘመናት ጥያቄ የመለሰ ብሎታል።ሆኖም አንድ የሕግ ባለሞያ ውሳኔው ጥሩ ቢሆንም መሠረታዊውን የሙስሊሞች ጥያቄ አይመልስም ሲሉ ተችተዋል። አንድ ጋዜጠኛ ደግሞ የሙስሊሙን ጥያቄ ወቅት እየጠበቁ መመለስ ተገቢ አይደለም ሲሉ ነቅፈዋል።ረቂቅ አዋጁ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመርቷል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ዘገባ አለው።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW