1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የዉጭ ጉዳይ እና የብሄራዊ ደህንነት ፖሊሲ

ረቡዕ፣ ኅዳር 13 2010

ላለፉት 15 ዓመታት በኢትዮጵያ በሥራ ላይ የሚገኘው የውጪ ጉዳይ እና የብሄራዊ ደህንነት ፖሊሲ የሀገሪቱን ለውጪ አደጋ ተጋላጭነት መቀነስ በሚያስችል አቋም ላይ አይደለም በሚል በአንዳንድ ኢትዮጵያውያን ትችት ይሰነዘርበታል።

Karte Nil Verlauf und Renaissance-Staudamm

የሀገሪቱን ስጋት በተሻለ መልኩ ይከላከላል የሚሉ አሉ፤

This browser does not support the audio element.

The Indian Ocean news letter ለኢትዮጵያ መንግሥት ቅርበት ያላቸውን የመረጃ ምንጮች ጠቅሶ ኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ፖሊሲዋን ለማሻሻል ጥናት መጀመሯን ዘግቧል። በተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያ ቋሚ ሚሲዮን ግን ሀገሪቱ ኤርትራን እና ደቡብ ሱዳንን በተመለከተ የፖሊሲ ጥናት ከመጀመሯ በስተቀር አሁን በተግባር ላይ የሚገኘውን የውጪ ጉዳይ ፖሊሲ ሙሉ በሙሉ ሊቀይር የሚችል እቅድ በመንግስት በኩል እንደሌለ ገልጿል። የውጪ ጉዳይ ፖሊሲው ከወቅታዊው የአፍሪቃ ቀንድ ጂኦፖለቲካ አኳያ ያለበትን ተግዳሮት በተመለከተ ናትናኤል ወልዴ ከዋሽንግተን ዲሲ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ናትናኤል ወልዴ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW