የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማብራሪያ
ረቡዕ፣ የካቲት 24 2013![Äthiopien Botschafter Dina Mufti](https://static.dw.com/image/56760181_800.webp)
ማስታወቂያ
ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያን የአንድ ክልል ስም ጠርቶ በመግለጫ የአማራ ኃይል ከትግራይ ይውጣ የሚለው አቀራረብ የዓለም አቀፍ የሉዓላዊነት ሕጎችን የሚጥስ ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ። ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ዛሬ በሰጠው መግለጫ መንግሥት አሁንም የኤርትራ ሠራዊት ኢትዮጵያ ውስጥ ገብቷል የሚል አቋም የለውም ብሏል። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር ያለው የድንበር ጉዳይ በሰላም እንዲፈታ እየወተወተች መሆኑ በመግለጫው ተገልጿል።
ሰሎሞን ሙጬ
ሸዋዬ ለገሠ
ማንተጋፍቶት ስለሺ