የኢትዮጵያ የደረጃ ሰነድ ማዕከል ምክር ቤት የሥራ ሂደት
ሰኞ፣ ኅዳር 27 2008የኢትዮጵያ የደረጃ ሰነድ ማዕከል ምክር ቤት ሰሞኑን 320 የምርት ደረጃዎችን ማፅደቁን የኤጀንሲው የሥራ ኃላፊዎች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አመልክተዋል። በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ200,000 የሚበልጡ ደረጃዎች ሲኖሩ፣ የኢትዮጵያ 12,000 ነው፥ ከነዚህም መካከል 138 አስገዳጅ ደረጃዎች ናቸው።
[No title]
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ