የኢትዮጵያ የጤና መርሕና ዩናይትድ ስቴትስ ርዳታ18 ጥቅምት 2003ሐሙስ፣ ጥቅምት 18 2003ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያን የጤና መርሕ ገቢር ለማድረግ ለአምስት ተከታታይ አመታት በገንዘብ የምትረዳበት ሥምምነት ትናንት ተፈርሟል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance/Ron Sachs - via CNPማስታወቂያየሁለቱ ሐገራት ባለሥልጣናት አዲስ አበባ ዉስጥ በተፈራረሙት ዉል መሠረት ኢትዮጵያ ኤድስን መከላከልን ጨምሮ የተለያዩ የጤና መስኮችን ለማስፋፋት ለቀየሰችዉ መርሕ ማስፈፀሚያ ዩናይትድ ስቴትስ በአየመቱ ሰወስት መቶ ሚሊዮን ዶላር ለአምስት አመታት ትረዳለች።ታደሰ እንግዳዉ የስምምነቱ ሰነድ ሲፈረም ተከታትሎት ነበር። ታደሰ እንግዳዉ ነጋሽ መሀመድ አርያም ተክሌ