1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የፊልም ምርትና ጥራት

ማክሰኞ፣ ግንቦት 26 2006

በኢትዮጵያ ብዛት ብቻ ሳይሆን ጥራት ያላቸው ፊልሞች እንዲመረቱ ኢንሺየቲቭ አፍሪካ የተባለው ድርጅት ከመጪው ቅዳሜ አንስቶ እስከ ረቡዕ የሚዘልቅ የዕይታ መድረክ አዘጋጅቷል።

Symbolbild Kino Kamera Film
ምስል Fotolia/Madera

ይኼው ድርጅት ከወጣቶች ማህበር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው መድረክ በአዲስ አበባ የተለያዩ የባህል አዳራሾች እንደሚታይ ተገልጿል። የዚህን የፊልም ፌስቲቫል የውይይት መድረክ ዝግጅት አስመልክቶ አዲስ አበባ የሚገኘው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አዘጋጆቹን አነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል። ቀጥሎ ይቀርባል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ልደት አበበ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW