የኢትዮጵያ የፊልም ምርትና ጥራት26 ግንቦት 2006ማክሰኞ፣ ግንቦት 26 2006በኢትዮጵያ ብዛት ብቻ ሳይሆን ጥራት ያላቸው ፊልሞች እንዲመረቱ ኢንሺየቲቭ አፍሪካ የተባለው ድርጅት ከመጪው ቅዳሜ አንስቶ እስከ ረቡዕ የሚዘልቅ የዕይታ መድረክ አዘጋጅቷል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Fotolia/Maderaማስታወቂያ ይኼው ድርጅት ከወጣቶች ማህበር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው መድረክ በአዲስ አበባ የተለያዩ የባህል አዳራሾች እንደሚታይ ተገልጿል። የዚህን የፊልም ፌስቲቫል የውይይት መድረክ ዝግጅት አስመልክቶ አዲስ አበባ የሚገኘው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አዘጋጆቹን አነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል። ቀጥሎ ይቀርባል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ልደት አበበ ነጋሽ መሀመድ