1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ተቃውሞ

ማክሰኞ፣ መስከረም 20 2012

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት በቅርቡ የጸደቀው የምርጫ እና የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ ሕልውናችንን ያጠፋል ሲሉ ተቃወሙ። አዋጁ ለሁለት አስርት አመታት ገደማ ጭምር በኢትዮጵያ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንደገና እንዲመዘገቡ ማስገደዱ ተገቢ አይደለም ብለዋል።

Äthiopien Addis Abeba | Rat der äthiopischen politischen Parteien
ምስል፦ DW/S. Mushie

የምርጫ እና የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅን ተቃውመዋል

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት በቅርቡ የጸደቀው የምርጫ እና የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ ሕልውናችንን ያጠፋል ሲሉ ተቃወሙ። አዋጁ ለሁለት አስርት አመታት ገደማ ጭምር በኢትዮጵያ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንደገና እንዲመዘገቡ ማስገደዱ ተገቢ አይደለም ብለዋል። 
ሰለሞን ሙጬ ዝርዝር ዘገባ አለው 
ሰለሞን ሙጬ
አዜብ ታደሰ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW